• +251462204629
  • Hawassa , Ethiopia

የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት

ስልጣንና ተግባር

1/ አገልግሎቱ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፣
ሀ/ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች የሚጠቀሙባቸዉ ተመሳሳይ ዕቃዎችና አገልግሎቶች ማዕቀፍ
ግዢ እንዲሁም ክልላዊ የጋራ ጠቀሜታ ያላቸዉን ዕቃዎችና አገልግሎቶች ግዥ
ያከናዉናል፡፡
ለ/ ግምታቸዉ በቢሮዉ በመመሪያ ከሚወሰን የገንዘብ መጠን በላይ የሆናቸዉ በመንግሥት
መሥሪያ ቤቶች ኃላፊነት ሥር ያሉ ዕቃዎቸዎችና አገልግሎቶች በሽያጭ ወይም በሌላ ዘዳ
እንዱወገደ ዉሳኔ የተሰጠባቸዉን ንብረቶች ያስወግዲል፡፡
ሐ/ የዚህ ንዑስ አንቀጽ ተራ ፊዯል (ሀ) እን (ሇ) እንተጠበቀ ሆኖ፣ ሇማንኛዉም የመንግሥት
መሥሪያ ቤት እንዱሁም በመንግሥት የልማት ዴርጅቶች ጥያቄ ሲቀርብሇት በሚመሇከተዉ
አካል አቅርቦ ሲፈቀዴ፡-
    ፩) በወቅታዊ የገበያ መረጃ ላይ የተመሠረተ የሀገር ዉስጥ እና የዓሇም  አቀፍ የግዥ
አገልግሎት ይሰጣል፣
     ፪) የግዥ አፈጻጸምን የሚመሇከት የምክርና የስልጠና አገልግሎት ይሰጣል፡፡
መ/ በዚህ ንዑስ አንቀጽ ተራ ፊዯል (ሐ) መሰረት ሇመንግስት የልማት ዴርጅቶች ሇሚሰጣቸዉ
አገልግሎቶች ተመጣጣኝ ዋጋ ያስከፍላል፡፡
ሠ/ የንብረት ባሇቤት ይሆናል፣ ዉል ይዋዋላል፣ በራሱ ስም ይከሳል እንዱሁም ይከሰሳል፡፡
ረ/ ዓላማዉን ሇማሳካት አስፈላጊ የሆኑ ሌሎች ተዛማጅ ተግባራትን ያከናዉናል፡፡
   ፪) አገልግሎቱ በዚሁ ንዑስ አንቀጽ ፩ ተራ ፊዯል (ሀ) እና (ሇ) የተመሇከቱትን ስልጣንና
ተግባራት በሥራ ላይ ሲያዉል፡-
    ሀ/ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች የሚጠቀሙባቸዉን ተመሳሳይ ዕቃዎችን አገልግሎቶች
የአገር ዉስጥ ግዢ አጠናቆ የማዕቀፍ ስምምነት በመፈራረም የመንግሥት መስሪያ
ቤቶች እንዱያውቁት ያዯርጋል፡:

  ሇ/ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች የሚጠቀሙባቸዉን ተመሳሳይ ዕቃዎችና አገልግሎቶች ዓሇም ዓቀፍ ግዢ እንዱሁም ክልላዊ የጋራ ጠቀሜታ ያላቸዉን ዕቃዎችና አገልግሎቶች ግዥ ሂዯት በማጠናቀቅ ሇተጠቃሚ አካላት እንዱዯርስ ያዯርጋል፡፡

    ሐ/ ልዩ ሙያዊ ዕዉቀት በሚያስፈልጋቸዉ ጉዲዮች አግባብ ካላቸዉ መንግስታዊ ተቋማት ምክር መጠየቅና ማግኘት ይችላል፡፡

 አቋም 

አገልግሎቱ 

፩) የሥራ አመራር ቦርዴ (ከዚህ በኋላ “ቦርደ” እየተባሇ የሚጠራ)፤

 ፪) በክልለ መንግሥት የሚሰየም አንዴ ዋና ዲይሬክተሩ እንዯ አስፈላጊነቱ ምክትል ዲይሩክተር እና ፣ 

፫) ሇስራዉ አስፈላጊ የሆኑ ሠራተኞች ይኖሩታል፡፡ 

የቦርደ አባላት

 ፩) ቦርደ ቁጥራቸዉ እንዯ አስፈላጊነቱ የመወሰን በመንግስት የሚሰየሙ ሰብሳቢዉን ጨምሮ ከ፭ እስከ ፯ የሚዯርሱ አባላት ይኖሩታል፡፡ 

፪) የአገልግሎቱ ዋና ዲይሩክተር የቦርደ አባልና ፀሐፊ ይሆናል፡

በመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት የሚሰጡ ዋና ዋና አገልግሎቶች

1. የመንግስት ግዥና የገበያ ዋጋ _ናት ሚተገበሩ ዋና ዋና አገልግሎቶች
 የግዥ ፍላጎት የማሰባሰብ፣ የማደራጀት፣ ymtNtN ሥራ፣
 ስፔስፊኬሽንና የጨረታ ሰነድ የማዘጋጀትና የማስጸደቅና =rታ yማውጣት ሥራ፣
 የግዥ ገበያ ጥናት አገልግሎት፣
 የማዕቀፍ ግዥዎች xgLGሎት
 ስትራቴጂክ ግዥዎች xgLGሎት
 የተገዙ ንብረቶችን የቴክኒክ ፍተሻ፣ የመረከብና የማሰራጨት አገልግሎት፣
 የሌተር ኦፍ ክሬዲት የማስፈቀድ አገልግሎት፣
 ተገዝተው ሥራ ላይ የዋሉ ንብረቶች yአዋጭነት ጥናትና ሪፖርት የማቅረብ አገልግሎት፣
 በዓለም ዓቀፍ ግዥ ለሚገዙ ዕቃዎች የጉምሩክ ክፍያ አገልግሎት፣

ንብረት ማስወገድና ዋጋ ግምት ዳይሬክቶሬት የሚተገበሩ ዋና ዋና አገልገሎቶች

 በሽያጭ የሚወገዱ ንብረቶችን ጥያቄና ፍላጎት የመሰብሰብ፣ የመለየትና የማደራጀት አገግሎት፣
 የሚወገዱ ንብረቶቹን የህይወት ታሪክ መረጃ መሰብሰብና ማደራጀት አገልግሎት
 የሚወገዱ የንብረቶች የገበያ ጥናትና የመነሻ ዋጋ ግምት የማጣራት አልግሎት፣
 የጨረታ ሰነድ የማዘጋጀት፣ አሸናፊ የመለየት፣ የማሳወቅና የተሟላ መረጃ የመስጠት
አገልግሎት፣
 የንብረት ማስወገድን አፈጻጸም የመከታተልና የመደገፍ አገልግሎት

የውል አስተዳደር ዳይሬክቶሬት የሚተገበሩ ዋና ዋና አገልግሎቶች

በውል አስተዳደር አፈጻጸም ዙሪያ ማሻሻያ ለማድረግ የጥናትና ግንዛቤ የማስጨበጥ አገልግሎት፣
 የዕቃና የአገልግሎት ግዢ ውሎችን የማዘጋጀት፣ የማስጸደቅ፣ እና ለአሸናፊ አካላት ተደራሽ
የማድረግ አገልግሎት፣
 የኮንትራት አስተዳደር ሥራ ከአቅራቢዎች ጋር የተገባውን ውሎች ተፈጻሚነታቸውን
የመከታተል አገልግሎት፣
 የጨረታ ማሰከበሪያ፣ የቅድመ ክፍያ ዋስትናና የውል ማሰከበሪያ የመያዝ፣ የመመለስና
ዕውቅና የመስጠት አገልግሎት፤
 ከአገልግሎት ሰጪ አካላት ጋር የተያያዙ የአገልግሎት ጥቅሞችን የማስከበር አገልግሎት