• +251462204629
  • Hawassa , Ethiopia

የመንግስት የልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ባለስልጣን

ኃላፊ መልዕክት

      የልማታዊ መንግስት አንድን ደሃ ሀገር በፍጥነት ወደበለፀገ አገር የመቀየር ብቃት እንዳለው ከነ ክፍተቱም ቢሆን በተግባር ያረጋገጠ ነው፡፡ በደሃ ሀገሮች በኢኮኖሚው በተመረጠ ሁኔታ ጣልቃ በመግባት ልማትን ለማፋጠንና ቀጣይነቱን ለማረጋገጥ የመንግስት ድርሻ ከፍተኛ እንዲሆን ከሚያስገድዱ በርካታ ምክንቶች አንዱ ገበያውና የግል ባለሃብቱ የማይሸፍኗቸው ለልማትና ለፍትሃዊ ተጠቃሚነት ማነቆ የሚሆኑ በርካታ የገበያ ጉድለቶች መኖራቸው ነው፡፡

በዓሇም ገበያ ሇመወዳደር ዕውቀት፣ ክህሎትና ልማታዊ አስተሳሰብ ያሇው ሰፊ አምራች ዜጋን መፍጠር፤ በዋጋና በጥራት ተወዳዳሪ የሆነ መሰረተ ልማት መዘርጋት፤ የምርት ስራዎችን ሇመምራት ብቃትና ተነሳሽነት ያሇው ባሇሃብትና ሙያተኛ ያስፈልጋል፡፡ በአጭሩ ሁሇቱን ማነቆዎች በተሟላ መልኩ ያስወገዱ መንግስታት ፈጣንና ከሞላ ጎደል ፍትሃዊ ተጠቃሚነት የተረጋገጠበት ዕድገት ሲያረጋግጡና ሃገራቸውን ከድህነት አላቀው ከበሇፀጉት አገሮች ጎራ ጋር ሲቀላቀለ ይታያል፡፡ Read More…

ሥልጣንና ተግባር

በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክሌሌ መንግስት የመንግስት የሌማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ባሇሥሌጣን ሥሌጣንና ተግባር እንዱሁም አሰራር ሇመወሰን በወጣው ዯንብ ቁጥር 181/2012 በአንቀጽ ሰባት የተዘረዘሩ የተቆጣጣሪ ባሇሥሌጣኑ ሥሌጣንና ተግባር የሚከተለት ናቸው፡፡
1. አግባብነት ካሊቸው አካሊት የመንግስት የሌማት ድርጅቶች ቦርድ አባሊትንና ሰብሳቢን እንዱሁም የየተጓዯለ ቦርድ አባሊት እና ሰብሳቢን ከክሌለ ርዕሰ መስተዲድር ጋር በመምከር ይሰይማሌ፤
2. የመንግስት የሌማት ድርጅቶች ስትራቴጂክና ዓመታዊ ዕቅድ መያዛቸውን ያረጋግጣሌ፤ ዕቅዶቹን ያፀድቃሌ፤ አፈፃፀማቸውን ይቆጣጠራሌ፤ ይከታተሊሌ፤ ይገመግማሌ፤ የማስተካከያ እርምጃ ይወስዲሌ፤
3. የሌማት ድርጀቶችን ሒሳብ የሚመረምር የውጪ ኦዱተር ይሰይማሌ፤ የውጪ ኦዱት ሪፖርቶችን ያፀድቃሌ፤ በኦዱት ግኝቶች ሊይ የእርምት እርምጃ መወሰደን ይከታተሊሌ፤
4. የመንግስት የሌማት ድርጅቶች አፈፃፀም እና ተወዲዲሪነት እንዱሻሻሌ ሇማድረግ ዘመናዊ  የኮርፖሬት አስተዲዯርና ኮርፖሬት ፋይናንስ አስተዲዯር ሥርዓት ይዘረጋሌ፤
5. የሌማት ድርጅቶችን መነሻ ካፒታሌ፤ የድርጅቶች ካፒታሌ እንዱጨምር ወይም  እንዱቀንስ ምክረ ሃሳብ ሇመስተዲድር ምክር ቤት ያቀርባሌ ሲፈቀድም ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
6. የመንግስት የሌማት ድርጅቶች አስፈሊጊ ችልታ፤ ሌምድ እና ዕውቀት ባሊቸው ሰዎች የሚመሩበትን ሥርዓት ይዘረጋሌ ተግባራዊነቱን ያረጋግጣሌ፤
7. በክሌለ መንግስት አጠቃሊይ አመራርና አቅጣጫ በመምራት የመንግስት የሌማት  ድርጅቶች ወዯ ግሌ እንዱዛወሩ የአሠራር ሥርዓት የሚዘረጋበት አግባብ ሇመስተዲድር  ምክር ቤት ምክረ ሃሳብ ያቀርባሌ፤ ሲወሰንም ሥርዓት ይዘረጋሌ፤ ተግባራዊ
እንዱሆንም ያዯርጋሌ፤
8. አስፈሊጊ ሲሆን በሥሩየሚገኙ የመንግስት የሌማት ድርጅቶች እንዱፈርሱ ከላሊ ድርጅት ጋር እንዱዋሃደ፤ እንዱሸጡ ወይም እንዱከፋፈለ ሇመስተዲድ ምክር ቤት ምክረ ሃሳብ ያቀርባሌ፤ ሲፈቀድ ተፈፃሚነቱን ይከታተሊሌ ያስፈፅማሌ ሲፈቀድም
ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤

የቀረዉን ይህን ሊንክ በመንካት ያንብቡ……

በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት የመንግስት የልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ባለሥልጣን ሥልጣንናተ ግባር እንዱሁም አሰራር ለመወሰን የተዘጋጀ ረቂቅ ደንብ ቁጥር -----/2012